ልዩ ልዩ

የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ለሁለት ተከታተይ ቀናት ሲያካሂደው የነበረውን የ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸምና የ2016 በጀት ዓመት እቅድ ግምገማ በዛሬው እለት አጠናቋል፡፡

የተቋሙ አፈፃፀም ሪፖርት በዕቅድና ዝግጅት ግምገማ ዳይሬክቶሬት  የ2015 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም በበጀት ዓመቱ ታቅደው የተከናወኑ ቁልፍና አበይት ተግባራት ግቦችና...

የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ያሲን አብዱላሂ የቀድሞው ጁገል ሆስፒታል የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብዱልሃኪም አብዲ ለነበራቸው የስራ ቆያታ አመስግነው ለአዲሱ...

የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የአጠቃላይ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራም ለፍትሀዊነት (GEQIP-E) ዘርፍ ከተለያዩ ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን ጋር በበጀት አጠቃቀም ዙሪያ ውይይት አካሄደ።

በውይይቱ መክፈቻ ላይ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አበዱልባሲጥ አቡበከር እንዳስታወቁት በትምህርት ሴክተሩ የአጠቃላይ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራም...

Page 2 of 2 1 2